Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የተቀበረ መክሊት 3.pdf


  • word cloud

የተቀበረ መክሊት 3.pdf
  • Extraction Summary

በትርጉም የተቀበሩ እውነቶችና ቦታ ያገኙ ውሸቶች በመጽሐፍ ለተገለጽት እውነቶች የተሳሳተ ትርጉም ከተሰጣቸው ምክንያቶች መካከል ዋናው ከእግዚአብሔር ቃል ውጪ ሰርገው ለገቡት የስሕተት ትምህርቶች በማስመስል መንገድ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድጋፍ እንዲኖራቸው የሚደረገው መጽሐፍ ቅዱስን ሁሉም የእግዚአብሔር ቃል አይፈቅድለትም። ለሞቱ ቅዱሳን በመታሰቢያ ስም ብዙ ብዙ ነገሮች እንደተካፄዱና አሁንም እየተካሄዱ አንዳለ ሁሉም ያውቀዋል ለዚህ እንግዳ ትምህርት ድጋፍ ይሆን ዘንድ የሚጠቀሰው ኢሳ የተነገረው ስለመጻተኞችና ስለጃሻንደረቦች መሆኑን በቅድሚያ ማወቁ የአንዱን ለሌላ ከመስጠትና በእውነት ስም ቆሞ ሐሰትን ከመናገር ያድናል መጻተኛ ማለት እንደ መጽሐፍ ቅዱስ የተለያዩ ነገሮች ተገልጸውበታል መንገድ ሰው ወደሚፈልገው ስፍራ ለመድረስ የሚሄድበት የሚጓዝበት ነው። ስለዚህ ሰውም ወደ አግዚአብሔር ለመፈረስ ከፈለገ ወደ እርሱ ሊያደርሰው በሚችል መንገድ ብቻ መጓዝ አለበተ የመንገድ መንፈሳዊ ትርጉም የተለያየ ሲሆን በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት መኖርን ያመለክታል ጸ ዘዳ ወደ ሕይወት የሚያደርስ የእግዚአብሔር መንገድ እንዳለ ሁሉ ወደ ራሱ እንዲመጣ ያዘጋጀው ብቸኛ መንንገድ ነው። ሃይማኖት በሰው አስተሳሰብ ውስጥ ከፍተኛ ስፍራ ከሚሰጣቸው ጉዳዮች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው። ከዚህ የተነሣ ሰው የያዘው ሃይማኖት የተሳሳተ ቢሆን አንኳ እግዚአብሔር እውነቱን አብርቶ ትክክለኛውን አሳይቶ በጥበቡ ካልመለሰው በቀር ከነከንቱ ፃይማኖቱ ይሞታል ሌላው ደግሞ ትክክለኛውን የማወቅ ዕድል ቢገጥመውም ሌላ መስማት አልሻም በሚል ጠባብነት ስለሚያዝ በልቡ አልከኝነት ይጸናል ዕብ አይሁድ ለዚህ ተጠቃሽ ይሆናሉ ሃይማኖታቸው በዘመን ርዝማኔ ባሳለፈው ታሪክ ሕዝቡ በተለያዩ ጊዜያት በፈጸሟቸው ስሕተቶች ከደረሰባቸው ምርኮና ፍልሰት አንጻር ቅርጽና ይዘቱ የተለያየ ለመሆን ቢገደድም ምንጩ ግን ከአግዚአብሔር እውነት የፈለቀ ነው። ክርስትናዋ ሲታይም ባለቤት ባለዘመን ሳይሆን የኦሪት ጥገኛ ነው የሚመስለው። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴ የገለጸው በሕግ ማለትም በሙሴ መጻሕፍትና በነቢያት መጻሕፍት የተነገሩትን ትንቢቶችና የተመሰሉትን ምሳሌዎች ለመፈጸም እንጂ ለመሻር እንዳልመጣ ነው። ኦሪት የተሰጠው ለሕዝበ አስራኤል ብቻ ነው። ቤተ ክርስቲያኒቱ ከምትከተላቸውና ከምትፈጽማቸው የአይሁድ የአምልኮ ሥርዓት መካከል የታቦት አምልኮት እንግዳ ተቀባይነት ንጽሕና ርኩስ ሥጋ ሕፃናትን በተወለዱ በኛው ቀን መግረዝ የካህናትን ውዝዋዜና የከበሮ አመታት የሥርዓተ ቀርባንን አፈጻጸም ጨምሮ በቀጥታ ከአይሁድ ሥርዓት ጋር አንድ ናቸው ገጽ መጽሐፉ ዛሬ በቤተ ክርስቲያናችን የሚታዩት የአይሁድ ሥርዓቶች ከአግዚአብሔር የተሰጡን አስፈላጊ ነገሮች ሳይሆኑ ከአይሁድ ጋር አብሮ በመኖር የወረስናቸው ልማዶች መሆናቸውን በትክከል ያስቀመጠ ቢሆንም በመጨረሻም ላይ ኦሪት ከወንጌል ጋር አብራ እንደተሰጠችን አስመስሎ ኳከ ከ ርህ በ ሀ ከቨሀቪሃ ከሃ ርበዩ በዝርክህደከ ሃ ከ ማለትም ዛሬ በኢኦተቤክ የሚፈጸሙት የአይሁድ ወግና የአምልኮት ሥርዓት የመጡት በመጀመሪያ የክርስትና አምነት ወደ ኢትዮጵያ ሲገባ ነው በማለት የተናገረው የኦሪትና የወንጌል አብሮ ያለመሄድ ጉዳይ ነው። አንዳንድ ጊዜ ሐዋርያት የቤተመቅደሱን የጸሎት ጊዜ ጠብቀው ወደመቅደስና ምኩራብ ይወጡ የነበረው ሥርዓተ ኦሪትን ለመፈጸም ሳይሆን እግዚአብሔርን በመንፈስ ለማምለክና ክርስቶስ በየዕለቱ በመቅደስና በምኩራብ እየተገኘ ያስተምር እንደነበረው እነርሱም የወንጌልን መስበኪያ በር ለማግኘት ሲሉ ነው።

  • Cosine Similarity

በትርጉም የተቀበሩ እውነቶችና ቦታ ያገኙ ውሸቶች በመጽሐፍ ለተገለጽት እውነቶች የተሳሳተ ትርጉም ከተሰጣቸው ምክንያቶች መካከል ዋናው ከእግዚአብሔር ቃል ውጪ ሰርገው ለገቡት የስሕተት ትምህርቶች ሕጋዊነት ለመስጠት ሲባል መሆኑ ምስክር አያሻውም ብዙ የስሕተት ትምህርቶች በማስመስል መንገድ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድጋፍ እንዲኖራቸው የሚደረገው መጽሐፍ ቅዱስን ሁሉም የእግዚአብሔር ቃል መሆኑን ስለ ሚስማማበት ነገሩ ተቀባይነት እንዲኖረው ነው መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ እንዲሉ አበው የዋህ ቃልን ሁሉ ያምናል ብልህ ግን አካፄዱን ይመለከታል ተብሉ የተጻፈውን ቃል በማስተዋልና ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ በሚለው ቃል መሠረት ማንኛውም ምእመን የዛይማኖቱን ትምህርት በእግዚአብሔር ቃል መሠረት ሊመረምርና መልካሙን ከመጥፎው ለይቶ ሊይዝ ተገቢው ነው ምሳ ተሰ ዐ የቤርያ አይሁድ አመለካከት ከተቀበልነው ውጪ ሌላ መስማት አንፈልግም በሚል ጠባብነት ያልተሞላና ከላይ ባየነው የእግዚአብሔር ቃል ላይ የተደገፈ በመሆኑ እውነትን ከሐሰት ትክክለኛን ነገር ከተሳሳተው ለይቶ ለመረዳት ቀና መንገድ ሆኖላቸዋል የሐዋ ሥራ ስንቶቻችን የሄፃይማኖታችንን ትምህርት በእግዚአብሔር ቃል መርምረናል። ት ኢያ ፅፅ መሳ ሳሙ ታቦቱ በውስጡ በድንጋይ ጽላት ላይ የተቀረጽትን በእግዚአብሔርና በእስራኤል ልጆች መካከል ምስክር የሆኑትን ቃል ኪዳኖች ስለያዘ የቃል ኪዳኑ ታቦት እየተባለ ተጠርቷል ሸዳ የአስራኤል ልጆች ቃል ኪዳኑን በማፍረሳቸው እግዚአብሔር ሌላ ዐዲስ ኪዳን እንደሚገባና ዐዲሱቃል ኪዳን ከብሉይ ቃል ኪዳን በተለየ መንገድ እንደሚሰጥ ተናገረ ኤር የቀደመው ቃል ኪዳን ከሕዝቡ ሕይወት ውጪ በሆነ የድንጋይ ጽላት ተቀርጾ ነበር። በዚህም ኪዳን እግዚአብሔር በደልንና ኃጢአትን ደግሜ አላስብም ሲል ቃል ኪዳን ገብቷል ዕብ ቹ ቀሮ በበዛችሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ ይላል አግዚአብሔር በዚያን ዘመን የአግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከእንግዲህ ወዲህ አይጠሩም ልብ አያደርጉትም አያስቡትምም ሎ በኤርምያስ እንደተነገረው የእስራኤል ልጆች ከምርኮ ተመልሰው በአገራቸው መኖር ሲጀምሩ ዘሩባቤል ባነጻው ቤተ መቅደስ ውስጥ ታቦት ማኖር አላስፈለጋቸውም። ሮሜ ፅ ከዚህ አውነታ ተነሥተው ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን የዐዲስ ከ ታ ኪዳን አማናዊ ታቦት ኢየሱስ ክርስቶስ መሆኑንና የታቦት ምሳሌነት በክርስቶስ መምጣት መፈጸሙን መስክረዋል ኤፍሬም ሶርያዊ በውዳሴ ማርያም ታቦት በወርቅ ልቡጥ እምኩለፄ ዘግቡር አምዕፅ ዘኢይነቅዝ ይትሜሰል ለነ ዘአግዚአብሔር ቃል ዘኮነ ሰብአ ዘእንበለ ፍልጠት ወኢውላጤ ትርጓሜ በውስጥና በውጭ በወርቅ የተለበጠ ታቦት ያለመለወጥና ያለመለየት ሰው የሆነ የእግዚአብሔርን ቃል ይመስልልናል ሲል ቄርሎስም በበኩል ወእምድኅረዝ ኮነ ሰብአ ተሰምየ ብእሴ ወመሲሐ ወኢየሱስፃ ወታቦተ ወዐራቄ ወበኩረ ለዘሰከቡ ወበኩረ ለዘይትነሣእ አሙታን ወርእሰ ሥጋሃፃ ለቤተ ክርስቲያን ትርጓሜ ሰው ከሆነ በኋላም በእሲ የተቀባ ኢየሱስ ታቦት አስታራቂ ለሙታን በኩር ከሙታን ወገን ለሚነሣም በኩር የቤተ ክርስቲያን ራስ ተባለ ሃይ አበ ም ክፍል ቁ ቃል ኪዳን ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ መዝ በዚህ ቃል ሸፋንነት የገባው የስሕተት ትምህርት የክርስቶስን የመካከለኛነት ስፍራ ለፍጡራን ያሰጠ ነው እግዚአብሔር በተለይም በብሉይ ኪዳን ዘመን ከተለያዩ ቅዱሳን ጋር የገባውን ቃል ኪዳን መነሻ በማድረግና ከመረጥሁት ጋር ቃል ኪዳኔን አደረግሁ የሚለውን ቃል በመታከክ በዐዲስ ኪዳን ዘመንም ኃጢአተኞች ወደ መንግሥተ ስማያት የሚገቡበትን የተለያየ ቃል ኪዳን ሰጥቷል የሚሉ አሉ በቅዱሳን ስም በተደረሱት ገድላትና ድርሳናት ውስጥ ከራስ ዐልፈው ሰባትና ከዚያም በላይ ትውልድ ድረስ መንግሥተ ሰማያትን የሚያስወርሱ ቃል ኪዳኖች እንዳሉ ተገልጸል ቃል ኪዳኖቹ የተመሠረቱትም በቅዱሳን ስም የተለየዩ ሥራዎችን በመሥራት ላይ ነው ሌላው ቀርቶ የአንዱን ቅዱስ ገድል የጻፈያጻፈ ያነበበ የተረጎመ የሰማ ያሰማ እንኳ መንግሥተ ሰማያትን እንደሚወርስ ተስፋ የሚሰጡት ገድላት አያሌ ናቸው። ዘፍ ሆሴ ከአዳም ቀጥሉ ቃል ኪዳን የተሰጠው ኖኅ ሲሆን ምድር ዳግመኛ በጥፋት ውፃ እንዳትጠፋ የቆመ ኪዳን ነው ይህ በምድር ላይ የመኖር ተስፋን የያዘው ኪዳን በቀስተ ደመና ምልክትነት ተገልጦ ለዓለም ሕዝብ ሁሉ ያገለግላል ዘፍ ፀ ሌላው ከአብርፃም ጋር የገባው ቃል ኪዳን በብሉይ ኪዳን ጎላ ያለ ስፍራ ከተሰጣቸውና በዐዲስ ኪዳን ፍጻሜ ካገኙት መካከል ይጠቀሳል። ዘፍ ሮሜ የምድር አሕዛብ ሁሉ የተባረኩበት ዘሩ ክርስቶስ የምድራዊት ከነዓን አማናዊት ምሳሌ የሆነችውን ሰማያዊት ኢየሩሳሌምን የሚያወርስ በመሆኑ ለቃል ኪዳኑ ፍጻሜን ሰጥቷልጹ ገላ እግዚአብሔር በክርስቶስ ያደረገው ሁሉ ለአብርፃም ከገባው ቃል ኪዳን አንጻር መሆኑንም ቅዱሳን መስክረዋል ሉቃ በመቀጠል ደግሞ ለሙሴ የተሰጠውን ቃል ኪዳን እናገኛለን ዘጸ የቃል ኪዳኑ ተቀባዮች የሆኑት ሕዝበ እስራኤል የአብርፃምን የቃል ኪዳን ምልክት ተከትለው ሰንበታቱን መጠበቃቸው ለዚህ ቃል ኪዳን ምልክት ሆኗል ጸ ሕዝ በቃል ኪዳኑ የተሰጣቸው ተስፋ በአገራቸው ሕይወትን ማግኘት ነው ይህንንም ገና ከምድረ ግብጽ ሳይወጡ በነበረው ዕለት ምሽት ላይ ያረዱት የፋሲካ መታሰቢያ በግ ደም አረጋግጦላቸዋል በጸ ከግብጽ ምድር ወጥተው ወደ ሲና ተራራ ሲደርሱ ሕጉን በድንጋይ ጽላት ጽፎ ይጠብቁትና በእነርሱና በእግዚአብሔር መካከል ቃል ኪዳን ይሆን ዘንድ ለሙሴ ሰጠው። አግዚአብሔርም ከዚህ በብዙ መንገድ የተሻለውን ቃል ኪዳን እንደሚገባ ተናገረ ኤር ይህም ስለ ዐዲስ ኪዳን የተነገረ ትንቢት በመሆኑ በዕብራውያን ላሳይ ተፈጻሚ ሆኖ ተጠቀሰ ዐዲስ ኪዳን የተሻለና የበለጠ ኪዳን በመሆኑ ብሉይ ኪዳን ከነጓዙ ፍጻሜ አግኝቶ እንደሚቀርና የሚጠቀምበት ቀርቶ የሚያስበው እንኳ እንደማይኖር አግዚአብሔር በአጽንዖት ተናገረ ኤር አግዚአብሔር እስከዚህ ድረስ ለተለያዩ ቅዱሳንና ለአጠቃላዩ የእስራኤል ሕዝብ ገብቶ የነበረውን ቃል ኪዳን ሁሉ በመጠቅለል በልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ዐዲስና ለዘላለም የማይፈርስ ቃል ኪዳን ገባ እርሱም በገዛ ደሙ የተመሠረተው ነው። ሉቃ ኢሳ ኻ ዐዲስ ኪዳን በክርስቶስ በኩል በእርሱ ለሚያምኑ ሁሉ የተሰጠ ሲሆን የዘላለም ሕይወትን ተስፋ የያዘ ቃል ኪዳን ነው የተስፋው ምልክቶችም ጥምቀትና ቅቀርባን ናቸው። ማር ቆሮ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ዓም የታተመ ገጽ ዐዲስ ኪዳን ብሉይ ኪዳንን በከፊል ሳይሆን ሙሉ በሙሉ ተክቷል ዐዲስ ኪዳን የእግዚአብሔር ዘላለማዊ ምክሩ የጸናበት ሁሉ የተፈጸመበት ታላቅ ቃል ኪዳን መሆኑን በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት መሠረት የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍትም መስክረዋል ወበምክረ ዚአከ ወልድከ ዋሕድ ኢየሱስ ዝተሰቅለ በአንተ መድኃኒትነ ዘበቃለ ኪዳንከ ቦቱ ገበርከ ሠሚረከ ቦቱ ትርጓሜ ለድኅነታችን በተሰቀለው በእንድያ ልጅህ በኢየሱስ በባሕርይህ ምክር ደስ ተሰኝተህበት ቃል ኪዳንህን ሁሉ በእርሱ አድርገፃል ቅዳ እግዚእ ቁ እንዲሁም በእልመስጦአግያ ክመ ታእምሩ ፈቃዶ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወትሌብዉ ምስጢረ መድኃኒትክሙ ኦ። ከውስጣዊ ሰውነት ጋር አንድ ሁኑ እግዚአብሔር ኪዳኑን ከእናንተ ጋር ያጸና መንፈሱንም በውስጣችሁ ያሳደረ እናንተ ናችሁ ፃይ አበ ምዕራፍ ቁ ን ትርጓሜ የኢየሱስ ክርስቶስን ፈቃድ ታውቁ ዘንድና የእግዚአብሔር የባሕርይ ምክርና አሳቡ ለአንዱም ለመጨረሻ ጊዜም በክርስቶስ በኩል በገባው ዐዲስ ኪዳን ተፈጽሞአል አግዚአብሔር ከሰው ልጆች ጋር ባለው ታሪክ የገባው የመጨረሻው ቃል ኪዳን ቢኖር ዐዲስ ኪዳን ነው። ወይም የቀረው ነገር ኖሮ በሌላ ቃል ኪዳን ለመፈጸም በማሰብ ወደ መንግሥተ ሰማያት የሚያስገባ ሌላ ቃል ኪዳን ገብቷል የሚለው ትምህርት ልብወለድ ነው። ኤፌ ከላይ ለማየት እንደሞከርነው ለቀደሙት የብሉይ ኪዳን አበው የገባው ቃል ኪዳን እንኳ ከወቅቱ ሁኔታ ጋር በተያያዘ መንገድ ወይም ስለወደፊቱ ተስፋ ነበር እንጂ ወደ መንግሥተ ሰማያት የሚያስገባ ቃል ኪዳን ከማንም ፍጡር ጋር አልገባም። ምናልባት ለአዳም የገባው ቃል ኪዳን በአዳም ባይፈርስ ኖሮ ለዘላለም በሕይወት መኖርን የሚያስገኝ ቃል ኪዳን ይሆን ይሆናል ከሰው ልጅ ውድቀት በኋላ ወደመንግሥተ ስማያት የምንገባበትን ቃል ኪዳን የገባው ግን በክርስቶስ በኩል ብቻ ነው በሐሰት ለቅዱሳን በዐዲስ ኪዳን ተገባ በሚባለው ቃል ኪዳን መሠረት እንዲህና እንዲያ ያደረገ ይህንንና ያንን ያገኛል የሚል ተስፋ በብዙ አዋልድ መጻሕፍት በስፋት ተጽፎ እናነባለን። ዛሬ ብዙዎች ከአግዚአብሔር ባልተገባ ቃል ኪዳን ተሸንግለዋል ስለዚህ በክርስቶስ አዳኝነት አምነው ከመጽደቅና በእርሱ ኖረው መልካም የሥራ ፍሬን ከማፍራት ይልቅ በኃጢአት ላይ ኃጢአትን በመጨመር ከእግዚአብሔር ባልሆነው ቃል ኪዳን እየተኩራሩ በእገሌ ቃል ኪዳን መሠረት እንዲህ ካደረግሁ አልኮነንም። ይላል እግዚአብሔር ከእኔ ዘንድ ያልሆነውን ምክር ይመክራሉ ኃጢአትንም በኃጢአት ላይ ይጨምሩ ዘንድ ከመንፈሴ ዘንድ ያልሆነውን ቃል ኪዳን ያደርጋሉ ኢሳ የአግዚአብሔር የእግሮቹ መቆሚያ ስፍራ እግሮቹ በሚቆሙበት ስፍራ እንሰግዳለን መዝ ክርስቶስ ስለተሰቀለበት መስቀል በቤተ ክርስቲያን የሚሰጠውን ትምህርት የሚከታተል ሁሉ ይህ ቃል ለመስቀል ስለመስገድ እንደሚጠቀስ ያውቃል። ሰማያዊቱ ጽዮን በእግዚአብሔር የተስፋ ቃል መሠረት በክርስቶስ ያመኑ ምእመናን ሁሉ አሁን በእምነት የገቡባትንና ወደፊትም በጌታ ዳግም ምጽአት የሚወርሱአትን መንግሥተ ሰማያትን ታመለክታለች ገላ ዕብ ራእ ጽዮን በብሉይ ኪዳን መላውን ቤተ እስራኤል ወይም ከቤተ አስራኤል የተመረጠውን መንፈሳዊ ጉባኤ ወክላ እንደምትነገር ሁሉ በዐዲስ ኪዳንም ቤተ ክርስቲያንን ትወክላለች። በመንፈስ ቅዱስ መውረድ የተመሠረተችው የመጀመሪያዋ ቤተ ክርስቲያን በኦሪቱ ሥርዓት ሳይሆን ክርስቶስ ባቋቋመው ዐዲስ ኪዳን ነበር የተመራችው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال